Advertisement
post-thumb

ዳይመንድ ሊግ!



👉 የ2021 ዳይመንድ ሊግ በተለያዩ ከተሞች አስር ጊዜ ተካሂዷል።
#ነገ 03 Sep 2021 ቀን ለአስራ አንደኛ ጊዜ በቤልጅየም ብራሰርስ ይደረጋል።

🔵 በዚህ ውድድር ላይ ሰባት (7) 🇪🇹 የኛ አትሌቶች ይሳተፋሉ።

📍 በሴቶች ማይል ምሽት 20:11ላይ

✔️ መብሪት መኮንን ትሳተፋለች።

📍 በሴቶች 5000ሜ ምሽት 20:30ላይ

✔️ አበራሽ ምንስዎ
✔️ ቦሰና ሙለታ
✔️ እጅጋየሁ ታዬ
✔️ ፋንቱ ወርቁ ይሳተፋሉ።

📍በወንዶች 1500ሜ ምሽት21:13 ላይ

✔️ ሳሙኤል ተፈራ ይሳተፋል።

📍 በሴቶች 800ሜ ምሽት 21:51ላይ

✔️ ሀብታም አለሙ ትሳተፋለች

👉 መልካም ዕድል!

#BrusselesDL 🇧🇪



Comments

Leave a Comment

Login or register to interact with an article.